የድንገተኛና ጽኑ ህክምና አገልግሎት ዳይሬክቶሬት
ራዕይ
ለጤናማ ፣ የበለፀጉ እና አምራች ኢትዮጵያውያን የድንገተኛ የጤና አገልግሎት ስርዓትን ማላቅ።
ተልዕኮ
በአጣዳፊ ህመም የታመሙ እና በድንገተኛ አደጋ የተጎዱን እንክብካቤ የሚያሻሽል እና ለየተባበረ የጤና አገልግሎት (UHC) እውንነት አስተዋፅኦ የሚያደርግ ጠንካራና የተባበረ ስርዓትን በሁሉም ደረጃዎች በመገንባት ፍትሃዊ ፣ የተቀናጀ፣ ያልዘገየና ጥራት ያለው የድንገተኛ አደጋና ጽኑ ህክምና አገልግሎት መስጠት።