የጤና እና ጤና ነክ ተቋማት ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት
መግቢያ
የጤና እና ጤና ነክ ተቋማት ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት በፌደራል መንግስት ስር የሚገኙ የጤና እና ጤና ነክ ተቋማትን ለመቆጣጠርና የክልሉን ጤና ተቆጣጣሪ አካላት ለመደገፍ የተቋቋመ ዳይሬክቶሬት ነው። ዳይሬክቶሬቱ ሁለት የጉዳይ ቡድኖች አሉት ፤ እነዚህም የጤና ተቋማት ተቆጣጣሪ ጉዳይ ቡድንና የጤና ነክ ተቋማት ተቆጣጣሪ የጉዳይ ቡድን ናቸው።
ራዕይ
ደህንነቱ የተጠበቀና ጥራት ያለው የጤና እና ጤና ነክ አገልግሎቶችን ለህብረተሰቡ ማድረስ