የክሊኒካል አገልግሎት ዳይሬክቶሬት
ራዕይ
በሁሉም የጤና ተቋማት ውስጥ ሁሉም ሰው በተቻለ መጠን የተሻለ አገልግሎትና ጤና እንዲኖረው
ተልዕኮ
ለሁሉም የኢትዮጵያ ዜጎች ጥራት ያለው የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነትን በመፍጠር ጤናንና የጤና አገልግሎቶችን ማሻሻል እና በሁሉም ሆስፒታሎች ላይ የማህበረሰብ እምነትን ማዳበር።
ዓላማ
ለሁሉም የኢትዮጵያ ዜጎች በሃይማኖታቸው ፣ ጎሳቸው ፣ ማህበራዊ ደረጃቸው ፣ ዕድሜያቸው እና ጾታቸው ሳይለያዩ ጥራት ያለው የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነትን ለመፍጠር እና በአገልግሎት አሰጣጥ ሂደት ላይ ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ሥርዓቶችን ማዘጋጀት።
ተነሳሽነት