ህግ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት

ራዕይ

በ 2015 E.C ሚኒስቴሩ ከማንኛውም የፍርድ ቤት ጉዳዮች ነፃ ሆኖ ማየት

ተልዕኮ

የእኛ ተልእኮ ለሚኒስቴሩ የሕግ ውክልናን፣ ጥራት ያለው አገልግሎትን እና የሚኒስቴሩን ተልዕኮ ለማሳካት የሚረዳ ሁሉን አቀፍ የሕግ አገልግሎት መስጠት ነው።

የዳይሬክቶሬቱ ዋና ሚናዎች እና ኃላፊነቶች፡

  1. በማንኛውም የሕግ ጉዳዮች ላይ የሕግ ምክሮችን እና አስተያየቶችን መስጠት ፣
  2. የሲቪል እና የወንጀል ጉዳዮችን (የፍርድ ቤት እና የፖሊስ ጣቢያዎችን) መከታተል ፤
  3. የሕግ ሰነዶችን (አዋጅ ፣ ደንብ ፣ መመሪያ ፣ ስምምነት እና የመግባቢያ ማስታወሻዎችን)ማርቀቅ;
  4. በተለያዩ ሕጎች ላይ ግንዛቤ መፍጠር 
  5. ከሚኒስቴሩ አጠቃላይ የሕግ ጉዳዮች ጋር የተያያዙ ሥራዎችን ማከናወን