የጤና ሚኒስቴር ፤ተጠሪ ተቋማት እና የፌደራል ሆስፒታል አመራሮች እና ሰራተኞች አረንጓዴ አሻራ ቀንን በማስመልከት በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ሎሜ ወረዳ እና ፍቼ ደገም አካባቢ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አከናወኑ፡፡